Thu Aug 10 2017 12:13:12 GMT+0300 (E. Africa Standard Time)
This commit is contained in:
parent
5f0aeb4da3
commit
5a5e12c0e9
|
@ -0,0 +1 @@
|
|||
\c 1 \v 1 \v 2 \v 3 \v 4 1 እግዚአብሔር የፈጠረው የመጀመሪያ ሰው አዳም ነበር፡፡ የአዳም ልጅ ሴት ነበር፡፡ የሴት ልጅ ሄኖክ ነበር፡፡ የሄኖክ ልጅ ቃይናን ነበር፡፡ 2 የቃይናን ልጅ መላልኤል ነበር፡፡ የመላልኤል ልጅ ያሬድ ነበር፡፡ የያሬድ ልጅ ሄኖክ ነበር፡፡ 3 የሄኖክ ልጅ ማቱሳላ ነበር፡፡ የማቱሳላ ልጅ ላማሕ ነበር፡፡ የላሜሕ ልጅ ኖኅ ነበር፡፡ 4 የኖኅ ወንዶች ልጆች ሴም፣ ካም እና ያፌት ናቸው፡፡
|
|
@ -0,0 +1 @@
|
|||
5 የያፌት ወንዶች ልጆች ጋሜር፣ ማጐግ፣ ማዴ፣ ያዋን፣ ቶቤል፣ ሞሳሕ፣ ቴራስ ናቸው፡፡ 6 የጐሜር ወንዶች ልጆች አስክናዝ፣ ሪፋት፣ እና ታርጋማ ናቸው፡፡ 7 የያዋን ወንዶች ልጆች ኤሊሳ፣ ተርሴስ፣ ኪቲም፣ ሮድኤ ናቸው፡፡
|
|
@ -0,0 +1 @@
|
|||
8 የካም ወንዶች ልጆች ኩሽ፣ ምጽራይም፣ ፉጥ እና ከነዓን ናቸው፡፡ 9 የኩሽ ወንዶች ልጆች ሳባ፣ ኤውላጥ፣ ሰብታ፣ ራዕማ እና ሰብቃት ናቸው፡፡ የራዕማ ወንዶች ልጆ ሳባ እና ድዳን ናቸው፡፡ 10 ሌላው የኩሽ ወንድ ልጅ ናምሩድ ነበር፡፡ እርሱም ባደገ ጊዜ በምድር ላይ ኃይል ጦረኛ ሆነ፡፡
|
|
@ -0,0 +1 @@
|
|||
ምዕራፍ 1
|
|
@ -0,0 +1 @@
|
|||
1 ዜና መዋዕል
|
|
@ -32,6 +32,8 @@
|
|||
}
|
||||
],
|
||||
"parent_draft": {},
|
||||
"translators": [],
|
||||
"translators": [
|
||||
"Kaleab "
|
||||
],
|
||||
"finished_chunks": []
|
||||
}
|
Loading…
Reference in New Issue