|
# ማጥመቅ፥ ጥምቀት
|
|
|
|
አዲስ ኪዳን ውስጥ “ማጥመቅ” እና፥ “ጥምቀት” የተሰኙ ቃሎች ብዙውን ጊዜ ከኃጢአት መንጻቱንና ከክርስቶስ ጋር መተባበሩን ለማሳየት ክርስቲያኑን ውሃ ውስጥ የመንከር ስርዓትን ያመለክታል
|
|
|
|
* ከውሃ ጥምቀት በተጨማሪ መጽሐፍ ቅዱስ፥ “በመንፈስ መጠመቅ” እና “በእሳት መጠመቅ” ስለመሳሰሉ ነገሮች ይናገራል
|
|
* በታላቅ መከራ ውስጥ ማለፍን ለማመልከት መጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ፥ “ጥምቀት” የተሰኘውም ቃል ጥቅም ላይ ውሏል
|