14 lines
2.2 KiB
Markdown
14 lines
2.2 KiB
Markdown
# መልአክ፤የመላእክት አለቃ
|
|
|
|
መልአክ በእግዚአብሔር የተፈጠረ ሃያል መንፈዊ ፍጡር ነው፤መላአኮች የተፈጥጠሩት እርሱ የሚነግራቸውን በማድረግ እግዚአብሔርን እንድያገለግሉ ነው፤የመላክት አለቃ ሌሎች መላአኮችን ሁሉ የሚያዝዝ ወይም የ መልአክን ያመለክታል።
|
|
|
|
* ቃል በቃል መልአክ መልክትኛ ማለት ነው፤
|
|
* የመላእክት አለቃ ማለት ዋና መልእክትኛ ማልት ነው፤መጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ የመላዕክቱ አለቃ ተበሎ ሚካኤል ብቻ ነው፤
|
|
* ከመጽሐፍ ቅዱስ እንደምንመለከተው መላእኮች መልክቶችን ከእግዚአብሔር ለሰዎች አድርሰዋል፤እነዚህ መልክቶች እግዚአብሔር ሰዎች ምን እንዲያደርጉ እንደሚፈልግ ለሰዎች መመሪያ መስጠትን ይጨምራል።
|
|
* መላአክቱ ወደ ራት የሚሆኑ ነገሮችን ወይም ቀደም ሲል የሆኑ ነገሮችን በተመለከተም ለሰዎች ተናግረዋል።
|
|
* መላእክቱ የእግዚአብሔር ሥልጣን አላቸው፤የእርሱ ተወካዩች እንደ መሆናቸው መጠን መጽሐፍ ቅድስ ውስጥ አንዳንዴ ልክ እንደ ራሱ እንደ እግዚአብር ተናግርዋል።
|
|
* መላእክት የእግዚአበሔርን የሚያገለግሉት ሌላው መንግድ ሰዎችን በመጠንቅና ሰዎችን በማበረታት ነው፤
|
|
* የያህዌ(የእግዚአብሔር) መልአክ ይ ለየት ያለ ሐርግ ከአንድ በላይ ትርጉም አልው፤1)’’ያህዌን የሚወክል መልአክ ወይም ያህዌን የሚያገለግል መልክተኛ ማለት ሊሆን ይችላል።
|
|
|
|
ለሰወች ሲናገር በመልአክ ተመስሎ የመጣ ራሱ እግዚአብሔር ሊያመለክት ይችላል፤አንድ መልአክ ያህዌ ራሱ የተናገረ ያህል’’እኔ’’እያለ የተናገረው ለምን እንደ ነበር ከእነዚህ ትርጉሞች አንዱ በቂ ገለጻ ይሰጠን ይሆናል።
|