15 lines
1.7 KiB
Markdown
15 lines
1.7 KiB
Markdown
# ዕጣን
|
|
|
|
ዕጣን ከዛፍ ሙጫ የሚገኝ ጣፋጭ ሽታ ያለው ቅመም ነው። ሽቱኑ ሌላም ጣፋጭ መዓዛ ያለው ነገር ለመሥራት ያገለግላል።
|
|
|
|
* የሞተ ሰው አካልን ለመቃብር ለማዘጋጀት የሚያገለግል ጠቃሚ ቅመም ነው። ተፈጥሮአዊ ፈስውና መረጋጋት ያስገኛል።
|
|
* ሕፃኑ ኢየሱስን በኢየሩሳሌም ለማየት ከምሥራቅ የመጡት ጠቢባን ይዘውይ ከነበረ ሦስት ስጦታ አንዱ ዕጣን ነበር።
|
|
|
|
ነጻ መሆን፣ ነጻነት፣ አርነት
|
|
“ነጻ መሆን” ወይም፣ “ነጻነት” ባርያ አለመሆንን በምንም ዓይነት ቀንበር ሥር አለመሆንን ያመለክታል።
|
|
|
|
* “አርነት” የሚለውም ቃል፣ “ነጻነት” ከሚለው ጋር አንድ ትርጕም አለው።
|
|
* “ነጻ ማድረግ” ወይም፣ “ነጻ ማውጣት” የተሰኘው አገላለጽ ከእንግዲህ ከባርነት ወይም ቀንበር ሥር እንዳይሆን ማድረግ ማለት ነው።
|
|
* መጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ እነዚህ ቃሎች ብዙውን ጊዜ ጥቅም ላይ የሚውሉት በኢየሱስ የሚያምኑ ሰዎች ከእንግዲህ ከኃጢአት ኀይል በታች አለመሆናቸውን በሚያመለክት ምሳሌያዊ አነጋገር ነው።
|
|
* “አርነት መውጣት” ወይም በመንፈስ ቅዱስ ትምህርትና ምሪት ነጻ ሆኖ መኖር እንጂ፣ “ነጻነት” ከእንግዲህ የሙሴን ሕግ ከመጠበቅ ግዴታ ነሣ መሆንንም ሊያመለክት ይችላል።
|