am_tw/bible/other/yoke.md

800 B

ቀንበር

“ቀንበር” ሁለት በሬዎች በአንድነት እንዲሠሩ ለማጣመር የሚረዳ ነገር ነው። “ቀንበር መሸከም” አንድ ዓይነት ኀላፊነት መሸከም ማለት ነው።

  • ቀነበር እንጨት ወይም ብረት ሲሆን ማረሻ ወይም ሰረገላ ለመጎተት ሁለት ወይም ከዚያ በላይ እንስሳትን ያጣምራል።
  • ቀንበር በርካታ ምሳሌያዊ ትርጕሞ አሉት።
  • ባርነትን፣ ጭቆናን ወይም በጨካኝ መሪ የሚመጣ ስደትን ሊያመለክት ይችላል።
  • ጋብቻን፣ ሥራን ወይም ጌታን ማገልገልን እንደ መሳሰሉት ለጋራ ዓላማ በአንድነት መሥራትንም ያመለክታል።