940 B
940 B
ጢቢብ፣ ጥበብ
“ጠቢብ” የሚለው ቃል መልካምና ግብረ ገባዊ ነገሮችን የሚረዳና በተረዳው መሠረት የሚኖር ሰው ነው። እውነትና ግብረ ገባዊ የሆኑ ነገሮችን መረዳት፣ “ጥበብ” ይባላል።
- ጥበበኛ መሆን መልካም ውሳኔ የማድረግ ችሎታን በተለይም፣ እግዚአብሔርን ደስ የሚያሰኙ ነገሮችን መምረጥንም ያካትታል።
- በመጽሐፍ ቅዱስ መሠረት፣ “የዓለም ጥበብ” የዚህ ዓለም ሰዎች ጥበብ የሚሉት በመሠረቱ ግን ሞኝነት የሆነ ነገርን የሚያመለክት ምሳሌያዊ አነጋገር ነው።
- ጥበበኛ ሰው እንደ ደስታ፣ ሰላም፣ ፍቅር፣ ቸርነትና ትዕግሥትን የመሳሰሉ የመንፈስ ቅዱስ ፍሬዎች በሕይወቱ ያሳያል።