am_tw/bible/other/wisemen.md

8 lines
940 B
Markdown
Raw Permalink Normal View History

2021-03-04 19:07:37 +00:00
# ጢቢብ፣ ጥበብ
“ጠቢብ” የሚለው ቃል መልካምና ግብረ ገባዊ ነገሮችን የሚረዳና በተረዳው መሠረት የሚኖር ሰው ነው። እውነትና ግብረ ገባዊ የሆኑ ነገሮችን መረዳት፣ “ጥበብ” ይባላል።
* ጥበበኛ መሆን መልካም ውሳኔ የማድረግ ችሎታን በተለይም፣ እግዚአብሔርን ደስ የሚያሰኙ ነገሮችን መምረጥንም ያካትታል።
* በመጽሐፍ ቅዱስ መሠረት፣ “የዓለም ጥበብ” የዚህ ዓለም ሰዎች ጥበብ የሚሉት በመሠረቱ ግን ሞኝነት የሆነ ነገርን የሚያመለክት ምሳሌያዊ አነጋገር ነው።
* ጥበበኛ ሰው እንደ ደስታ፣ ሰላም፣ ፍቅር፣ ቸርነትና ትዕግሥትን የመሳሰሉ የመንፈስ ቅዱስ ፍሬዎች በሕይወቱ ያሳያል።