ወይን መርገጫ
በመጽሐፍ ቅዱስ መሠረት ወይን መርገጫ የወይን ጠጅ ለመሥራት የወይኑ ፍሬ የሚረገጥበት ቦታ ነው።
- የእስራኤል ወይን መርገጫ መሬት ላይ የተቆፈረ ትልቅ፣ ሰፊ ጉድጓድ ነበር። የወይኑ ዘለላዎች ታችኛው የጉድጓዱ ጠፍጣፋ ቦታ ላይ ይደረጉና የወይኑ ጭማቂ እንዲወጣ ሰዎች በእግራቸው ይረግጡት ነበር።
- ወይን መርገጫ የእግዚአብሔር ቁጣ ሕዝቡ ላይ መፍሰሱን ለማሳየት በምሳሌያዊ መልኩ ጥቅም ላይ ይውላል።