am_tw/bible/other/virgin.md

335 B

ድንግል

ድንግል የግብረ ሥጋ ግንኙነት ያላደረገች ሴት ናት።

  • ነቢዩ ኢሳይያስ መሲሕ ከድንግል እንደሚወለድ ተናግሯል።
  • ማርያም ኢየሱስን የፀነሰችው ድንግል እያለች ነበር፤ ኢየሱስ የሥጋ አባት የለውም።