am_tw/bible/other/upright.md

730 B

ቅን፣ ቅንነት

“ቅን” እና፣ “ቅንነት” የእግዚአብሔርን ሕግ እየተከተሉ መኖርን ያመለክታል።

  • የእነዚህ ቃሎች ትርጕም ቀጥ ብሎ መቆምንና በቀጥታ ወደ ፊት ማየትን የሚያካትት ሐሳብ አለው።
  • “ቀጥ ያለ” ሰው ለእግዚአብሔር ሕግ የሚታዘዝና ከእርሱ ፈቃድ የሚጋጭ ነገር የማያደርግ ሰው ነው።
  • “ታማኝነጥ” እና፣ “ጽድቅ” የተሰኙት ቃሎች ተመሳሳይ ትርጕም ያላቸው ሲሆኑ አንዳንዴ በተጓዳኝ ጥቅም ላይ ይውላሉ፤ ለመሳሌ፣ “ጻድቅና ቅን” እንደሚለው።