814 B
814 B
መከራ፣ መከራ መቀበል
“መከራ” እና፣ “መከራ መቀበል” የተሰኙት ቃሎች በሽታን፣ ስቃይን ወይም ሌሎች አዳጋች ነገሮችን የመሳሰሉ አስከፊ ነገሮች ማለት ነው
- ሰዎች ሲሰደዱ ወይም ሲታመሙ መከራ ይደርስባቸዋል
- አንዳንዴ ሰዎች ላይ መከራ የሚደርሰው ራሳቸው በፈጸሙት መጥፎ ነገር ሊሆን ይችላል፤ አንዳንዴ ግን በዓለም ካለው ኅጢአትና ስቃይ የተነሣ ሊሆን ይችላል
- መከራ ስቃይን ወይም ሕመምን የመሰለ አካላዊ ጉዳት ሊሆን ይችላል። ፍርሃትን፣ ሐዘንና በቸኝነትን የመሰለ መንፈሳዊ ጉዳት ሊሆንም ይችላል