am_tw/bible/other/silver.md

929 B

ብር

ብር ሳንቲሞችን፣ ጌጣጌጦችን፣ ዕቃዎችንና ማስዋቢያዎችን ለመሥራት የሚያገለግል አንጸባራቂ ነጭ/ግራጫ መልክ ያለው የከበረ ድንጋይ ነው

  • በኢየሩሳሌም የነበረው ቤተ መቅደስ ከብር የተሠሩ ዕቃዎች ነበሩት። ባቢሎናውያን ኢየሩሳሌምን ሲወርሩና በ586 ዓቅክ አብዛኛውን እስራኤላዊ ሲይዙ እነዚህ ሁሉ በእነርሱ ተወስደዋል
  • እነዚህ ከብር የተሠሩ ዕቃዎች መካከል መጠጫዎች፣ ሳህኖችና ድስቶች እንዲሁም ሌሎች ነገሮችም ነበሩ
  • መጽሐፍ ቅዱስ በተጻፈበት ዘመን ሰቅል የሚባሉ የብር ሳንቲሞች ጥቅም ላይ ውለው ነበር
  • ኢየሱስን አሳልፎ በመስጠቱ ይሁዳ 30 ጥሬ ብር ተከፍሎት ነበር