992 B
992 B
ዕፍረት፣ አሳፋሪ፣ አፈረ
ዕፍረት አንድ ሰው ወይም ሌላው ካደረገው መጥፎ ወይም ተገቢ ያልሆነ ነገር የተነሣ የሚደርስ ውርደት ወይም ጥሩ ስሜት እንዳይኖር የሚያደርግ ሕመም ነው
- “አሳፋሪ” ነገር ተገቢ ያልሆነ ወይም፣ የሚያዋርድ ነገር ነው
- “አፈረ” የሚለው አንድ ሰው መጥፎ ወይም ተገቢ ያልሆነ ነገር ሲያደርግ የሚሰማውን ስሜት ያመለክታል
- “ማሳፈር” – ማሸነፍ ወይም ውርደት እንዲሰማቸው ኅጢአታቸውን መግለጥ ማለት ነው
- ነቢዩ ኢሳይያስ ጣዖት የሚሠሩና የሚያመልኩ እንደሚያፍሩ ይናገራል
- አንድ ሰው ከኅጢአቱ በንስሐ ካልተመለሰ ኅጢአቱን በመግለጥና እርሱን በማዋረድ ያንን ሰው እግዚአብሔር ያሳፍረዋል