am_tw/bible/other/reverence.md

548 B

አክብሮት

“አክብሮት” ለአንድ ሰው ወይም አንዳች ነገር ጥልቅ ስሜትና ክብር ያመለክታል።

  • የአክብሮት ስሜት ክብርን በሚገልጥ ተግባር ይታያል።
  • እግዚአብሔርን መፍራት ውስጣዊ አክብሮት ቢሆንም፣ ለእግዚአብሔር ትእዛዝ በመገዛት ሕይወት ይገለጻል።
  • ይህ ቃል “ፍርሃትና ክብር” ወይ፣ “እውነተኛ አክብሮት” ተብሎ ሊተረጎም ይችላል።