809 B
809 B
ዕረፍት
“ዕረፍት” የሚለው ቃል ዘና ለማለትና ኀይልን ለማደስ የሚሠሩትን ማቆም ማለት ነው።
- አንድ ነገር፣ “ዐርፏል” ከተባለ፣ እዚያ ቦታ ቆሟል ወይም ተቀምጧል ማነት ነው።
- “ያረፈች” ጀልባ ቀዘፋ ላይ ያልሆነች፣ ይልቁን ወደቡ ላይ አርፋ የቆመች ማለት ነው።
- ሰዎች ወይም እንስሳት አርፈዋል ከተባለ ራሳቸውን ዘና ለማድረግ ተቀምጠዋል ወይም ተጋድመዋል ማለት ነው።
- በሳምንቱ ሰባተኛ ቀን እንዲያርፉ እግዚአብሔር እስራኤላውያንን አዟል። ያ ምንም ሥራ የማይሠራበት ቀን፣ “ሰንበት” ይባላል።