933 B
933 B
መቀበል
“መቀበል” የተሰጠ ወይም የቀረበ ነገርን ተቀብሎ የራስ ማድረግ ማለት ነው።
- “መቀበል” የበደልን ወይም የኀጢአትን ቅጣት መውሰድ ማለትም ይሆናል።
- ሰውን፣ “መቀበል” የሚቻልበት ሁኔታም አለ። ለምሳሌ፣ እንግዶችን ወይም ጎብኚዎችን “መቀበል” በመልካም ሁኔታ እነርሱን ማስተናገድና በተቻለ መጠን ምቾታቸውን መጠበቅ ማለት ነው።
- “የመንፈስ ቅዱስን ስጦታ መቀበል”፣ መንፈስ ቅዱስን ወደ ሕይወታችን ማስገባትና በእኛና በእኛ በኩል እንዲሠራ መፍቀድ ማለት ነው።
- “ኢየሱስን መቀበል” በኢየሱስ ክርስቶስ በኩል የእግዚአብሔርን ድንቅ ስጦታ መቀበል ማለት ነው።