860 B
860 B
ብቁ፣ ብቁ መሆን
“ብቁ” የሚለው ቃል የተወሰኑ ጥቅሞችን ለመቀበል ወይም የተለያዩ ሙያዎች ባለቤት የመሆንን ዕውቅትና ማግኘት ማለት ነው።
- አንድ ዐይነት ሥራ ለመሥራት፣ “ብቁ” የሆነ ሰው ያንን ለማድረግ የሚያስችለው ሙያ ወይም ሥልጠና አለው ማለት ነው።
- ለቆላስይስ ሰዎች በጻፈው መልእክቱ እግዚአብሔር አማኞችን የብርሃን መንግሥቱ ተካፋዮች እንዲሆኑ እንዳደረጋቸው ጽፏል።
- አንድ አማኝ በራሱ የእግዚአብሔር መንግሥት አካል የመሆንን መብት አያገኝም። ብቁ የሚሆነው በክርስቶስ ደም እግዚአብሔር የዋጀው በመሆኑ ብቻ ነው።