am_tw/bible/other/qualify.md

860 B

ብቁ፣ ብቁ መሆን

“ብቁ” የሚለው ቃል የተወሰኑ ጥቅሞችን ለመቀበል ወይም የተለያዩ ሙያዎች ባለቤት የመሆንን ዕውቅትና ማግኘት ማለት ነው።

  • አንድ ዐይነት ሥራ ለመሥራት፣ “ብቁ” የሆነ ሰው ያንን ለማድረግ የሚያስችለው ሙያ ወይም ሥልጠና አለው ማለት ነው።
  • ለቆላስይስ ሰዎች በጻፈው መልእክቱ እግዚአብሔር አማኞችን የብርሃን መንግሥቱ ተካፋዮች እንዲሆኑ እንዳደረጋቸው ጽፏል።
  • አንድ አማኝ በራሱ የእግዚአብሔር መንግሥት አካል የመሆንን መብት አያገኝም። ብቁ የሚሆነው በክርስቶስ ደም እግዚአብሔር የዋጀው በመሆኑ ብቻ ነው።