am_tw/bible/other/praise.md

8 lines
697 B
Markdown

# ምስጋና
አንድ ሰው ማመስገን ለዚያ ሰው ያለንን አድናቆትና ክብር መግለጥ ማለት ነው።
* እርሱ እጅግ ታላቅ በምሆኑና እንደ ዓለም ፈጣሪና አዳኝ ካደረጋቸው አስደናቂ ነገሮች የተነሣ ሰዎች እግዚአብሔርን ያመሰግናሉ።
* እግዚአብሔርን ማመስገን ስላደረገው ነገር እርሱን መወደስንም ይጨምራል።
* ሙዚቃና ዝማሬ እግዚአብሔር ምስጋና የምናቀርብባቸው ናቸው። እግዚአብሔርን፣ “ማመስገን” ብዙውን ጊዜ እርሱን የማምለክ አካል ናቸው።