am_tw/bible/other/praise.md

697 B

ምስጋና

አንድ ሰው ማመስገን ለዚያ ሰው ያለንን አድናቆትና ክብር መግለጥ ማለት ነው።

  • እርሱ እጅግ ታላቅ በምሆኑና እንደ ዓለም ፈጣሪና አዳኝ ካደረጋቸው አስደናቂ ነገሮች የተነሣ ሰዎች እግዚአብሔርን ያመሰግናሉ።
  • እግዚአብሔርን ማመስገን ስላደረገው ነገር እርሱን መወደስንም ይጨምራል።
  • ሙዚቃና ዝማሬ እግዚአብሔር ምስጋና የምናቀርብባቸው ናቸው። እግዚአብሔርን፣ “ማመስገን” ብዙውን ጊዜ እርሱን የማምለክ አካል ናቸው።