am_tw/bible/other/pledge.md

667 B

ቃል መግባት

“ቃል መግባት” አንድ ነገር ለማድረግ ወይም ለመስጠት ተስፋ መስጠት ማለት ነው።

  • ከብሉይ ኪዳን እንደምንመለከተው የእስራኤል ባለ ሥልጣኖች ለንጉሥ ዳዊት ታማኝ ለመሆን ቃል ገብተው ነበር።
  • “ቃል መግባት” የሚለው ቃል ዕዳው እንደሚከፈል መያዣ እንዲሆን አንድን ነገር መስጠትን ወይም ተስፋ መስጠትንም ያመለክታል።
  • የተገባው ቃል ሲፈጸም እንደ መያዣ ተሰጥቶ የነበረው ዕቃ ለባለቤቱ ይመለሳል።