904 B
904 B
ማሳደድ፣ ስደት
አንድን ሰው ማሳደድ ደጋግሞ ማጥቃት ወይም እርሱ ላይ የጭካኔ ተግባር መፈጸም ነው።
- አንድን ሰው ብቻ፣ ትንንሽ ቡድኖችን ወይም ብዙ ቁጥር ያላቸው ሰዎችን ማሳደድ ይቻላል።
- እርሱ የሚያስተምረውን ባለ መቀበላቸው የአይሁድ ሃይማኖት መሪዎችና የሮም መንግሥት ክርስቲያኖችን አሳድደዋል። ይሁን እንጂ፣ አማኞች ስለ ኢየሱስ መስበካቸውንና ማስተማራቸውም አልተዉም፤ ቤተ ክርስቲያንም እያደገች ሄደች።
- “ማሳደድን” ለመተርጎም ሌሎች ቃሎች፣ “መበደል” ወይም፣ “ማንገላታት” ወይም፣ መጨቆን” ወይም፣ “በጥላቻ መነሣት” የተሰኙት ናቸው።