941 B
941 B
አረማዊ
መጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ፣ “አረማዊ” የሚለው ቃል ጥቅም ላይ የዋለው ያህዌን ሳይሆን ሐሰተኛ አምላኮችን የሚያመልኩ ሰዎች ለማመልከት ነበር።
- ከእነዚያ ሰዎች ጋር የተያያዘ ማንኛውም ነገር ማለትም የሚያመልኩበት መሠዊያ፣ የሚፈጽሙት ሃይማኖታዊ ሥርዓትና እምነታቸው ጭምር፣ “አረማዊ” ይባላል።
- የአረማውያን እምነት ተፈጥሮን ወይም ከአንዱ እውነተኛ አምላክ ከያህዌ ውጪ ብዙ አምላኮች ማምለክንም ይጨምራል።
- አንዳንድ የአረማውያን ሃይማኖቶች የግብረ ሥጋ ግንኙነት የሚደረግበት አምልኮን ወይም እንደ አንድ የአምልኳቸው ክፍል ሰዎችን መሥዋዕት ማቅረብንም ያካትታል።