am_tw/bible/other/ordinance.md

765 B

መመሪያ

መመሪያ በተወሰነ ማኅበረሰብ ውስጥ ያሉ ሰዎች የሚያከብሩት ሕዝባዊ ደንብ ወይም ትእዛዝና መመሪያ የሚሰጥ ሕግ ነው።

  • አንዳንዴ ለዘመናት ጥቅም ላይ በመዋሉ ተቀባይነት ያገኘ ባሕልም መመሪያ ይሆናል።
  • በመጽሐፍ ቅዱስ መሠረት መመሪያ እስራኤላውያን እንዲያደርጉት እግዚአብሔር ያዘዘው ነገር ነው። አንዳንድ ነገሮችን ለዘለቄታው እንዲያደርጉ አዟቸዋል።
  • “መመሪያ” የሚለው ቃል፣ “ሕዝባዊ ዐዋጅ” ወይም፣ “ደንብ” ወይም፣ “ሕግ” በማለት መተርጎም ይቻላል።