am_tw/bible/other/labor.md

385 B

ሥራ፣ ሠራተኛ

ማንኛውም ጉልበትን የሚጠቅይ ከባድ ልፋት ሥራ ይባላል።

  • ሥራ ጉልበት የሚያስፈልገው ማንኛውም ልፋት ሲሆን ብዙውን ጊዜ ከባድ ልፋት ያለበት መሆኑንም ያመለክታል።
  • ሠራተኛ በማንኛውም ዐይነት ተግባር የሚሳተፍ ሰው ነው።