am_tw/bible/other/kin.md

787 B

ዘመድ

“ዘመድ” በሥጋና በደም የቅርብ ግንኙነት ያለው ሰው ነው።

  • “ዘመድ” ወላጆችን፣ አያቶችን፣ እኅት ወንድሞችን ወይም ጥቂት ራቅ የሚሉ አክስቶችን፣ አጎቶችን ወይም የእኅት የወንድም ልጆችን የመሳሰሉ ለአንድ ሰው ቀረቤታ ያላቸው ሰዎች ናቸው።
  • በጥንቱ እስራኤል አንድ ወንድ ከሞተ ለእርሱ ቅርበት ያለው ወንድ ዘመዱ የሟቹን ሚስት እንዲያገባ፣ ንብረቱን እንዲያስተዳድርና የቤተ ሰቡ ዘር እንዳይጠፋ ማስቀጠል ይጠበቅበት ነበር። እንዲህ ያለው፣ ሂደት፣ “መቤዠት” ይባል ነበር።