am_tw/bible/other/iyahweh.md

354 B

እኔ፣ ያህዌ

ብዙውን ጊዜ ብሉይ ኪዳን ውስጥ እግዚአብሔር ስለ ራሱ ሲናገር በተውላጠ ስም ከመጠቀም ይልቅ፣ በራሱ መጠሪያ ስም ይጠቀማል።

  • ለምሳሌ፣ “እኔን አክብሩ” ከማለት ይልቅ፣ “እግዚአብሔርኝ አክብሩ” ይላል።