am_tw/bible/other/hour.md

1.0 KiB

ሰዓት

አንድ ነገር የተፈጸመው ምቼና እንዴት እንደ ነበር ከማመልከት በተጨማሪ፣ “ሰዓት” የሚለው ቃል ጥቅም ላይ የዋለቻቸው በርካታ ምሳሌያዊ መንገዶች አሉ።

  • አንድ ጊዜ፣ “ሰዓት” አንድ ነገር የሚደረግበትን መደበኛ ጊዜ ያመለክታል፤ ለምሳሌ፣ “የጸሎት ሰዓት” እንደሚለው።
  • ኢየሱስ መከራ የሚቀበልበትንና የሚሞትበትን ጊዜ አስመልክቶ፣ ምንባቡ “ሰዓቱ ደርሷል” ሲል እንደዚያ እንደሚሆን እግዚአብሔር ከብዙ ዘከን አስቀድሞ የወሰነው ትክክለኛ ጊዜ መጣ ማለት ነው።
  • “ሰዓት” የሚለው ቃል፣ “በዚያ ጊዜ” ወይም፣ “ያኔውኑ” ለማለትም ጥቅም ላይ ይውላል።
  • ምንባቡ፣ “ሰዓቱ” ዘገዬ ሲል ፀሐይ ወዲያውኑ የምትጠልቅበት የቀኑ የመጨረሻ ክፍል ማለት ነው።