am_tw/bible/other/horror.md

424 B

ሽብር፣ ተሸበረ

“ሽብር” የሚለው ቃል ከፍተኛ የፍርሃት ወይም የድንጋጤ ስሜት ያመለክታል። ሽብር የሚሰማው ሰው፣ “ተሸበረ” ይባላል።

  • ሽብር ከተራ ፍርሃት የበለጠ ግልጽና በጣም ከባድ ነው።
  • ብዙውን ጊዜ አንድ ሰው ሲሸበር ይንቀጠቀጣል ወይም ይርበተበታል።