am_tw/bible/other/holycity.md

545 B

ቅድስት ከተማ

መጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ “ቅድስት ከተማ” የሚያመለክተው የኢየሩሳሌም ከተማን ነው።

  • በመጨረሻው ዘመን ቅድስት ከተማ የምትሆነው እግዚአብሔር በሕዝቡ መከከል የሚኖርባት አዲሲቱ ሰማያዊት ኢየሩሳሌም ናት።
  • ይህን ሐረግ በተቀረው ትርጕም ውስጥ “ቅዱስ” እና፣ “ከተማ” ለሚለው ጥቅም ላይ በዋሉት ቃሎች መተርጎም ይቻላል።