am_tw/bible/other/harvest.md

860 B

መከር

“መከር” የሚለው ቃል እህል፣ ፍራፍሬ ወይም አትክልት መሰብሰብን ያመለክታል።

  • በመደበኛ ደረጃ የመከር ጊዜ የሚመጣው እህል ፍሬ ሲያፈራ ነው።
  • እስራኤላውያን፣ “የመከር በዓል” ወይም፣ “የመሰብሰብ በዓል” የሚሉት በዓል ነበራቸው። ከመሰበሰበው እህል፣ አትክልት ወይም ፍራፍሬ የመጀመሪያውን ለእርሱ እንዲሰጡ እግዚአብሔር እስራኤላውያንን አዝዞአል።
  • በምሳሌያዊ አነጋገር፣ “መከር” የሚለው ቃል በኢየሱስ ያመኑ ሰዎችን ያመለክታሉ፣ ወይም መንፈሳዊ ዕድገትን ያመለክታል።
  • መከር መንፈሳዊ ባሕርያትን ይወክላል።