am_tw/bible/other/hang.md

666 B

መስቀል

አንድን ነገር መስቀል ያንን ነገር ከመሬት በላይ ማንጠልጠል ማለት ነው።

  • በስቅላት የሚፈጸም ቅጣት ብዙውን ጊዜ ሰውዬው አንገት ላይ ገመድ በማጥለቅ መስቀያ ወይም የዛፍ ቅርንጫፍ ላይ ማንጠልጠል ነው። ይሁዳ ራሱን ያጠፋው በዚያ መልኩ ነበር።
  • የኢየሱስ መስቀል ላይ መሰቀል የተፈጸመው በሌላ መንገድ ነበር፤ ወታደሮቹ እጅና እግሮቹን በሚስማር ከቸነከሩ በኋላ ነበር ይተቸነከረበትን መስቀል ያቆሙት።