am_tw/bible/other/hang.md

7 lines
666 B
Markdown
Raw Permalink Normal View History

2021-03-04 19:07:37 +00:00
# መስቀል
አንድን ነገር መስቀል ያንን ነገር ከመሬት በላይ ማንጠልጠል ማለት ነው።
* በስቅላት የሚፈጸም ቅጣት ብዙውን ጊዜ ሰውዬው አንገት ላይ ገመድ በማጥለቅ መስቀያ ወይም የዛፍ ቅርንጫፍ ላይ ማንጠልጠል ነው። ይሁዳ ራሱን ያጠፋው በዚያ መልኩ ነበር።
* የኢየሱስ መስቀል ላይ መሰቀል የተፈጸመው በሌላ መንገድ ነበር፤ ወታደሮቹ እጅና እግሮቹን በሚስማር ከቸነከሩ በኋላ ነበር ይተቸነከረበትን መስቀል ያቆሙት።