am_tw/bible/other/gird.md

8 lines
1.1 KiB
Markdown

# መታጠቂያ
“መታጠቂያ” የሚለው ቃል አንዳች ነገር ዙሪያ የሚታሰር ነገርን ነው። ብዙ ጊዜ የሚያመለክተው ቀሚስ ወይም እጀ ጠባብ ወደ መሬት እንዳይወርድ ወገብ ላይ ለማሰር የሚያገለግል ቀበቶ ወይም ሻሽን ነው።
* “ወገባችሁን ታጠቁ” የሚለው የተለመደ መጽሐፍ ቅዱሳዊ አነጋገር እግሮቻችሁ በፍጥነት መራመድ እንዲችሉ የልብሳችሁን ጫፍ ቀበቶአችሁ ውስጥ ሸጉጡት ማለት ነው።
* “መታጠቅ” በአንድ ነገር ዙሪያ መሄድ ማለትም ይሆልናል።
* ወገባችሁን ታጠቁ” የሚለው ፈሊጣዊ አነጋገር ትርጕሙ በሚሠራበት ቋንቋ ተመሳሳይ ትርጕም በሚሰጥ ፈሊጣዊ አነጋገር ሊተረጎም ይችላል። ወይም ደግም ምሳሌያዊ ባልሆነ አነጋገር፣ “ራሳችሁን ለተግባር አዘጋጁ” ወይም፣ “ተዘጋጁ” ተብሎ ሊተረጎም ይችላል።