1.1 KiB
1.1 KiB
መሠረት፣ መሠረተ
“መሠረተ” የሚለው ግሥ አንድ ነገር ላይ ሠራ ወይም ገነባ ማለት ነው። መሠረት አንድ ሕንፃ የሚያርፍበት ከታች ያለው አካል ነው።
- ሕንፃውን በሙሉ መሸከም እንዲችል የአንድ ቤት ወይም ግንባታ መሠረት በጣም ጠንካራ መሆን አለበት።
- “መሠረት” የሚለው ቃል የአንድ ነገር ጅማሬን ወይም አንድ ነገር የተፈጠረበትን ጊዜም ያመለክታል።
- በምሳሌያዊ አነጋገር በክርስቶስ የሚያምኑ ክርስቶስ ራሱ የማእዘን ራስ ከሆነበት፣ በነቢያትና በሐዋርያት ትምህርት ላይ ከተመሠረተ ሕንፃ ጋር ተመሳስለዋል።
- “የመሠረተ ድንጋይ” የመሠረቱ አካል የሆነ ድንጋይ ነው። መላውን ሕንፃ መሸከም የሚችሉ መሆናቸውን ለማረጋገጥ ድንጋዮቹ፣ “የፈተናሉ” ወይም፣ “በተለያየ መከራ ያልፋሉ።”