9 lines
1.1 KiB
Markdown
9 lines
1.1 KiB
Markdown
|
# መሠረት፣ መሠረተ
|
||
|
|
||
|
“መሠረተ” የሚለው ግሥ አንድ ነገር ላይ ሠራ ወይም ገነባ ማለት ነው። መሠረት አንድ ሕንፃ የሚያርፍበት ከታች ያለው አካል ነው።
|
||
|
|
||
|
* ሕንፃውን በሙሉ መሸከም እንዲችል የአንድ ቤት ወይም ግንባታ መሠረት በጣም ጠንካራ መሆን አለበት።
|
||
|
* “መሠረት” የሚለው ቃል የአንድ ነገር ጅማሬን ወይም አንድ ነገር የተፈጠረበትን ጊዜም ያመለክታል።
|
||
|
* በምሳሌያዊ አነጋገር በክርስቶስ የሚያምኑ ክርስቶስ ራሱ የማእዘን ራስ ከሆነበት፣ በነቢያትና በሐዋርያት ትምህርት ላይ ከተመሠረተ ሕንፃ ጋር ተመሳስለዋል።
|
||
|
* “የመሠረተ ድንጋይ” የመሠረቱ አካል የሆነ ድንጋይ ነው። መላውን ሕንፃ መሸከም የሚችሉ መሆናቸውን ለማረጋገጥ ድንጋዮቹ፣ “የፈተናሉ” ወይም፣ “በተለያየ መከራ ያልፋሉ።”
|