am_tw/bible/other/forever.md

910 B

ዘላለም

መጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ “ዘላለም” የሚያመለክተው ፍጻሜ የሌለውን ጊዜ ነው። አንዳንዴ፣ በታም ረጅም ጊዜን ለማመልከትም ጥቅም ላይ ይውላል።

  • “ከዘላለም እስከ ዘላለም” አንድ ነገር ሁሌም እንደሚኖር አጽንዖት የሚሰጥ ቃል ነው።
  • “ከዘላለም እስከ ዘላለም” የሚለው ሐረግ ዘላለም ወይም የዘላለም ሕይወት ምን ማለት መሆልኑን የሚያሳይ አገላለጽ መንገድ ነው። ማለቂያ ወይም ማብቂያ የሌለውን ጊዜ ያመለክታል።
  • የዳዊት ዙፋን፣ “ለዘላለም” እንደሚጸና እግዚአብሔር ይናገራል። ይህ የሚያመለክተው የዳዊት ዘር የሆነው ኢየሱስ ለዘላለም እንደሚነግሥ ነው።