am_tw/bible/other/forever.md

8 lines
910 B
Markdown
Raw Permalink Normal View History

2021-03-04 19:07:37 +00:00
# ዘላለም
መጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ “ዘላለም” የሚያመለክተው ፍጻሜ የሌለውን ጊዜ ነው። አንዳንዴ፣ በታም ረጅም ጊዜን ለማመልከትም ጥቅም ላይ ይውላል።
* “ከዘላለም እስከ ዘላለም” አንድ ነገር ሁሌም እንደሚኖር አጽንዖት የሚሰጥ ቃል ነው።
* “ከዘላለም እስከ ዘላለም” የሚለው ሐረግ ዘላለም ወይም የዘላለም ሕይወት ምን ማለት መሆልኑን የሚያሳይ አገላለጽ መንገድ ነው። ማለቂያ ወይም ማብቂያ የሌለውን ጊዜ ያመለክታል።
* የዳዊት ዙፋን፣ “ለዘላለም” እንደሚጸና እግዚአብሔር ይናገራል። ይህ የሚያመለክተው የዳዊት ዘር የሆነው ኢየሱስ ለዘላለም እንደሚነግሥ ነው።