860 B
860 B
ባዕድ፣ መጻተኛ
“ባዕድ” ወይም “መጻተኛ” የሚለው ከራሱ አገር ውጪ የሚኖርን ሰው ያመለክታል። በተለይም ብሉይ ኪዳን ውስጥ ከራሱ ሕዝብ መካከል ወጥቶ ሌላ ሕዝብ ጋር የሚኖር ሰው ማለት ነው።
- መጻተኛ በቋንቋም ሆነ በባሕሉ የተለየ ሰው ነው።
- ክርስቶስን ከማወቃቸው በፊት ለእግዚአብሔር ኪዳን፣ “መጻተኞች” እንደ ነበሩ ሐዋርያው ጳውሎስ ለኤፌሶን ሰዎች ይጽፋል።
- “መጻተኛ” የሚለውን ቃል፣ “ከሌላ አገር የመጣ” ብሎ መተርጎም ይቻላል፤ እንዲህ ሲባል ግን እናንተ የማታውቁት ሰው ሁሉ ማለት እንዳልሆነ መረዳት ይኖርባችኋል።