8 lines
860 B
Markdown
8 lines
860 B
Markdown
|
# ባዕድ፣ መጻተኛ
|
||
|
|
||
|
“ባዕድ” ወይም “መጻተኛ” የሚለው ከራሱ አገር ውጪ የሚኖርን ሰው ያመለክታል። በተለይም ብሉይ ኪዳን ውስጥ ከራሱ ሕዝብ መካከል ወጥቶ ሌላ ሕዝብ ጋር የሚኖር ሰው ማለት ነው።
|
||
|
|
||
|
* መጻተኛ በቋንቋም ሆነ በባሕሉ የተለየ ሰው ነው።
|
||
|
* ክርስቶስን ከማወቃቸው በፊት ለእግዚአብሔር ኪዳን፣ “መጻተኞች” እንደ ነበሩ ሐዋርያው ጳውሎስ ለኤፌሶን ሰዎች ይጽፋል።
|
||
|
* “መጻተኛ” የሚለውን ቃል፣ “ከሌላ አገር የመጣ” ብሎ መተርጎም ይቻላል፤ እንዲህ ሲባል ግን እናንተ የማታውቁት ሰው ሁሉ ማለት እንዳልሆነ መረዳት ይኖርባችኋል።
|