1014 B
1014 B
ችጋር
ችጋር በመላው አገር ወይም አካባቢ የምግብ እጥረትን የሚጨምር ጥፋት ሲስፋፋ ማለት ነው።
- የዝናብ አለመኖርን፣ ጥሩ ያልሆነ የአየር ሁኔታን፣ የሰብል መቀጨጭ ወይም ተባዮችን በመሳሰሉ ተፈጥሮአዊ ምክንያቶች የተነሳ የምግብ እጥረት ይከሰታል።
- ከጦርነት ወይም መልካም ካልሆነ አስተደድር የተነሣም የምግብ እጥረት ሊኖር ይችላል።
- ከመጽሐፍ ቅዱስ እንደምንመለከተው በእርሱ ላይ ኀጢአት ያደረገ ሕዝብን ለመቅጣት እግዚአብሔር ብዙ ጊዜ ራብ እንዲኖር ያደርግ ነበር።
- አሞጽ 8፣11 ላይ “ራብ” የሚለው ቃል ጥቅም ላይ የዋለው ለእነርሱ ባለመናገር ሕዝቡን ይሚቀጣበት ጊዜ እንደሚመጣ በሚያመለክት ምሳሌያዊ አነጋገር ነው።