am_tw/bible/other/falseprophet.md

665 B

ሐሰተኛ ነብይ

ሐሰተኛ ነብይ በማወቅም ይሁን ባለማወቅ ከእግዚአብሔር ያልተቀበለውን መልእክት ከእግዚአብሔር እንደተቀበለ የሚናገር ሰው ነው።

  • የሐሰተኛ ነብያት ትንቢት አይፈጸምም።
  • ሐሰተኛ ነብያት በከፊል ወይም ሙሉ በሙሉ መጽሐፍ ቅዱስ ከሚለው ጋር የሚቃረን መልእክት ያስተምራሉ።
  • ይህ ቃል፣ “በሐሰት በእግዚአብሔር ስም የሚናገር ሰው” ወይም፣ “የሐሰተኛ አምላክ ነብይ” በማለት መተርጎም ይቻላል።