8 lines
665 B
Markdown
8 lines
665 B
Markdown
|
# ሐሰተኛ ነብይ
|
||
|
|
||
|
ሐሰተኛ ነብይ በማወቅም ይሁን ባለማወቅ ከእግዚአብሔር ያልተቀበለውን መልእክት ከእግዚአብሔር እንደተቀበለ የሚናገር ሰው ነው።
|
||
|
|
||
|
* የሐሰተኛ ነብያት ትንቢት አይፈጸምም።
|
||
|
* ሐሰተኛ ነብያት በከፊል ወይም ሙሉ በሙሉ መጽሐፍ ቅዱስ ከሚለው ጋር የሚቃረን መልእክት ያስተምራሉ።
|
||
|
* ይህ ቃል፣ “በሐሰት በእግዚአብሔር ስም የሚናገር ሰው” ወይም፣ “የሐሰተኛ አምላክ ነብይ” በማለት መተርጎም ይቻላል።
|