am_tw/bible/other/doom.md

477 B

ጥፋት

ጥፋት የሚለው ቃል ምንም ይግባኝ ወይም ማምለጫ የሌለው ፍርድና ኩነኔን ያመለክታል።

  • የእስራኤል ሕዝብ በምርኮ ወደ ባቢሎን ሲወሰዱ እነርሱ ላይ ጥፋት መምጣቱን ነቢዩ ሕዝቅኤል አመልክቷል።
  • በዐውዱ መሠረት ይህ ቃል፣ “ቅጣት” ወይም፣ “ተስፋ የሌለው ጥፋት” ተብሎ መተርጎም ይችላል።