7 lines
477 B
Markdown
7 lines
477 B
Markdown
|
# ጥፋት
|
||
|
|
||
|
ጥፋት የሚለው ቃል ምንም ይግባኝ ወይም ማምለጫ የሌለው ፍርድና ኩነኔን ያመለክታል።
|
||
|
|
||
|
* የእስራኤል ሕዝብ በምርኮ ወደ ባቢሎን ሲወሰዱ እነርሱ ላይ ጥፋት መምጣቱን ነቢዩ ሕዝቅኤል አመልክቷል።
|
||
|
* በዐውዱ መሠረት ይህ ቃል፣ “ቅጣት” ወይም፣ “ተስፋ የሌለው ጥፋት” ተብሎ መተርጎም ይችላል።
|