12 lines
1.1 KiB
Markdown
12 lines
1.1 KiB
Markdown
# መዋረድ፥ ውርደት
|
|
|
|
“መዋረድ” ክብርንና ተቀባይነት ማጣትን ያመለክታል።
|
|
|
|
* አንድ ሰው ኃጢአት ካደረገ ውርድትና ክብርን ማጣት ያስከትልበታል።
|
|
* “ውርደት” መጥፎ ሥራን ወይም ያንን ያደረገውን ሰው ያመለክታል።
|
|
* አንዳንድ ጊዜ መልካም ያደረጉ ሰዎች ላይ ውርደት ወይም እፍረት የሚያስከትል ነገር ይደረግባቸዋል።
|
|
* ለምሳሌ የኢየሱስ መስቀል ላይ መሞት የውርደት አሟሟት ነበር። እንዲህ ያለ ውርደት የደረሰበት ኢየሱስ መጥፎ ነገር በማድረጉ አልነበረም።
|
|
* ውርደት የሚለውን ቃል አሳፋሪ ወይም፣ “ክብር የሚነፍግ” ብሎ መተርጎም ይቻላል።
|
|
* ሐሰተኛ አማልክት በማምለካቸውና ክፉ በማድረጋቸው እስራኤላውያን ያህዌን አዋርደዋል።
|
|
* ኢየሱስ አጋንንት ያደሩበት ሰው እንደ ሆነ በመናገር አይሁድ እርሱን አዋርደዋል።
|