1.1 KiB
1.1 KiB
መዋረድ፥ ውርደት
“መዋረድ” ክብርንና ተቀባይነት ማጣትን ያመለክታል።
- አንድ ሰው ኃጢአት ካደረገ ውርድትና ክብርን ማጣት ያስከትልበታል።
- “ውርደት” መጥፎ ሥራን ወይም ያንን ያደረገውን ሰው ያመለክታል።
- አንዳንድ ጊዜ መልካም ያደረጉ ሰዎች ላይ ውርደት ወይም እፍረት የሚያስከትል ነገር ይደረግባቸዋል።
- ለምሳሌ የኢየሱስ መስቀል ላይ መሞት የውርደት አሟሟት ነበር። እንዲህ ያለ ውርደት የደረሰበት ኢየሱስ መጥፎ ነገር በማድረጉ አልነበረም።
- ውርደት የሚለውን ቃል አሳፋሪ ወይም፣ “ክብር የሚነፍግ” ብሎ መተርጎም ይቻላል።
- ሐሰተኛ አማልክት በማምለካቸውና ክፉ በማድረጋቸው እስራኤላውያን ያህዌን አዋርደዋል።
- ኢየሱስ አጋንንት ያደሩበት ሰው እንደ ሆነ በመናገር አይሁድ እርሱን አዋርደዋል።