791 B
791 B
ማውደም፣ ውድመት
“ማወደም” ወይም፣ “ውድመት” የተባለው ቃል ንብረትን፣ ምድርን ወይም ሌላ ጠቃሚ ነገርን ጨርሶ ማጥፋትን ያመለክታል። ብዙውን ጊዜ በዚያ ምድር የሚኖሩ ሰዎችን መቆጣጠርን ወይም ጨርሶ ማጥፋትንም ይጨምራል።
- ቃሉ የሚያመለክተው በከፍተኛ ደረጃ የተፈጸመ ጥፋትን ነው።
- ለምሳሌ እዚያ ይኖሩ ከነበሩ ሰዎች ኀጢአት የተነሣ እግዚአብሔር የሰዶም ከተማን በማውደም ሕዝቡን ቀጣ።
- “ውድመት” የተሰኘው ቃል ትጣትን ወይም ጥፋትን ተከትሎ የሚመጣ ታላቅ ሐዘንንም ይጨምራል።