1021 B
1021 B
ማርከስ፣ ማጉደፍ
ለአምልኮ ጥቅም ላይ ማዋል በማይቻልበት ሁኔታ የተቀደሰ ቦታን ወይም ነገርን መጉዳት ወይም መበከል ማለት ነው።
- ለአንድ ነገር አክብሮትን አለማሳየት ብዙውን ጊዜ ያንን ነገር ማርከስ ወይም ማጉደፍ ማለት ነው።
- ለምሳሌ ቤተ መንግሥታቸው ውስጥ ለግብዣ በመጠቀም አረማውያን ነገሥታት ከእግዚአብሔር ቤተ መቅደስ የተወሰዱ የተለየ ክብር ያላቸው ዕቃዎችን አርክሰዋል ወይም አጉድፈዋል።
- በእግዚአብሔር ቤተ መቅደስ ውስጥ የነበረውን መሠዊያ ለማርከስ ወይም ለማጉደፍ ጠላቶች የሞተ ሰው አጥንት ተጠቅመው ነበር።
- ይህ ቃል፣ “ቅድስና መንፈግ” ወይም፣ “ክብር መንፈግ” ወይም “ማቆሸሽ” ተብሎ ሊተረጎም ይችላል።