937 B
937 B
ወይን ጠጅ ኀላፊ
በብሉይ ኪዳን ዘመን፣ “ወይን ጠጅ ኀላፊ” ለንጉሡ ወይን በጽዋ የሚያቀርብ ሰው ሲሆን፣ ወይኑ ያልተመረዘ መሆኑን ለማረጋገጥ ብዙውን ጊዜ ኀላፊው መጀመሪያ እንዲቀምስ ይደረግ ነበር።
- ቃል በቃል ትርጕሙ፣ “ጽዋ አቅራቢ” ወይም፣ “ጽዋውን የሚያቀርብ ሰው” ማለት ነው።
- ወይን ጠጅ ኀላፊ በንጉሡ ዘንድ የተወደደና እምነት የሚጣልበት ነበር።
- ታማኝና ከመሆኑ የተነሣ ወይን ጠጅ ኀላፊው መሪው በሚያደርገው ውሳኔ ተጽዕኖ የማሳደር ዐቅም ነበረው።
- ነህምያ እስራኤላውያን በባቢሎን ምርኮ ውስጥ በነበሩ ዘመን የፋርስ ንጉሥ የአርጤክስስ ወይን ጠጅ አሳላፊ ነበር።