am_tw/bible/other/cry.md

666 B

መጮኽ

“መጮኽ” እንባ አውጥቶ ማልቀስ ወይም ጭንቅ ውስጥ ያለ ሰው የሚያሰማው ጥሪ ሊሆን ይችላል።

  • “መጮኽ” ርዳታ በመፈለግ መጣራት ወይም ጮኽ ብሎ ድምፅን ማሰማት ማለት ነው።
  • ይህ ቃል፣ “በአስቸኳይ መጣራት” ወይም፣ “ርዳታ መጠየቅ” ተብሎ ሊተረጎም ይችላል።
  • “ወደ አንተ እጮኻለሁ” የሚለው፣ “እንድትረዳኝ አንተን ጠራሁ” ወይም፣ “በመከራዬ እንድትደርስልኝ አንተን ጠራሁ” ተብሎ ሊተረጎም ይችላል።